የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በአምስት አመቱ ስትራቴጂ እቅድ የላቀ ውጤት ማስመዝገቡን አስታወቀ፡፡
የፖሊስ አባላትና የከተማዋ ህብረተሰብ በቅርበት መሥራታቸው ለእቅዱ ስኬታማነት የጎላ አስተዋፅኦ ማበርከቱንም አመልክቷል፡፡
Last Updated on Thursday, 02 September 2010 14:57
Read more...
 
ህገወጥ ቅጅ አባዥው ግለሰብ ለአዟሪዎች ሲያከፋፍል በቁጥጥር ስር ዋለ
ነሀሴ 25 ቀን 2002 ዓ.ም. በንፋስ ስክል ላፍቶ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪ እና በኢትዮያ ኦዲዮ ቪዥዋል አሳታሚዎች ማህበር የጋራ ትብብር በተወሰደ እርምጃ በርካታ ህገወጥ ቅጂዎችን ለአዟሪዎች ሲያከፋፍል የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 16/17 ልዩ ስሙ ሀና ማርያም ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የሚገኝ ቪዲዮ ቤት ባለቤት የሆነው ሀይሉ በሪሁን የሀገራችንን የኪነ ጥበብ ውጤቶች በህገወጥ መንገድ አባዝቶ ለአዟሪዎች ሊያከፋፍል ሲል ከስድስት አዟሪዎቹ ጋር ሊያዝ ችሏል፡፡
Last Updated on Thursday, 02 September 2010 14:44
Read more...
 
EPRDF’s council to hold regular session

The regular session of the Council of the Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front (EPRDF) would be held in Addis Ababa, the Secretariat of the EPRDF Council announced.

Last Updated on Tuesday, 31 August 2010 07:16
Read more...
 
የሴቶች ገቢ ማስገኛ ማእከል የመሰረት ድንጋይ ተጣለ፡፡

የኢትዮጵያ ሴቶች ማህበራት ቅንጀት በ39 ሚሊየን ብር ለሚያስገነባው የሴቶች ገቢ ማስገኛ ማእከል የመሰረት ድንጋይ ተጣለ፡፡

Last Updated on Tuesday, 31 August 2010 14:29
Read more...
 
Nat’l Flag Day celebration enables to mobilize citizens: Speaker

Speaker of the House of Peoples Representatives, Teshome Toga said the celebration of the National Flag Day would help mobilize the Ethiopian people for the realization of National Growth and Transformation Plan.

Last Updated on Tuesday, 31 August 2010 07:27
Read more...