|
ነሀሴ 25 ቀን 2002 ዓ.ም. በንፋስ ስክል ላፍቶ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪ እና በኢትዮያ ኦዲዮ ቪዥዋል አሳታሚዎች ማህበር የጋራ ትብብር በተወሰደ እርምጃ በርካታ ህገወጥ ቅጂዎችን ለአዟሪዎች ሲያከፋፍል የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 16/17 ልዩ ስሙ ሀና ማርያም ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የሚገኝ ቪዲዮ ቤት ባለቤት የሆነው ሀይሉ በሪሁን የሀገራችንን የኪነ ጥበብ ውጤቶች በህገወጥ መንገድ አባዝቶ ለአዟሪዎች ሊያከፋፍል ሲል ከስድስት አዟሪዎቹ ጋር ሊያዝ ችሏል፡፡ |
|
Last Updated on Thursday, 02 September 2010 14:44 |
|
Read more...
|
|

The regular session of the Council of the Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front (EPRDF) would be held in Addis Ababa, the Secretariat of the EPRDF Council announced. |
|
Last Updated on Tuesday, 31 August 2010 07:16 |
|
Read more...
|